Telegram Group & Telegram Channel
#አትማረኝ 🙏
---------------
#ሚካኤል_እንዳለ
.
ታመው የተነሱ
እግዜርን እረሱ
የሚል ተረት አለ ፥ እሱን ያስታወሰ
ከዕለታት አንድ ቀን ፥ በኔ ላይ ደረሰ
፡፡፡፡
ለ'ለታት ሰባት ቀን ፥ ህመም ተሸክሜ
ከቤቴ ወሳንሳ ለአንድ ሱባ'ዬ የጎን ተጋድሜ
በሞትና በህይወት
በመሄድ በመምጣት
በሁለት አቅጣጫ ፥ ሥጋዬ ሲገፋ
ከቤት ስላልወጣሁ ፥ ሃጢያት 'ካይኔ ጠፋ
፡፡፡፡
ወትሮም በደካሚ
በሌለበት ቋሚ
በዛ ዝለት ጊዜ ፥ ከጓዳው ተኝቶ
እንደ ባህታዊ ፥ በሩን ደጁን ዘግቶ
ከጊዚያዊ ታዛ ፥ ከዚህ ቅዘት ዓለም
እረፍትን ፍለጋ ፥ በዐቱን ለሚያልም
ገዳም እንደመግባት
ለነፍስ እፎይታዋ ፥ ነው ለካ መታመም !!
፡፡፡፡
ታዲያ ምን ያደርጋል
ተኝቼ አልተኛሁኝ
ቀርቼ አልቀረሁኝ
በሳምንቱ እራስጌ ፥ ከህመሜ ዳንኩኝ
ከደጄ እንደወጣው
በመንገድ ላይ ዳሌ ፥ 'ካለም ተዋወኩኝ
፡፡፡፡፡
ለዚህ ለዚህ ነበር
ከቤት ውስጥ መተኛት መታመም ጥቅሙ
እንደ ጥሩ መናኝ በርን አዘግቶ ይለያል 'ካለሙ
እናም ተመስገን ነው በደዌ ሲመቱ ሲታመሙ ማለት
ጉድጓድ እስካልገቡ እድሳት ነውና ህመም ለሰውነት
፡፡፡፡፡
እኔም ይሄን ይዤ
ሥጋዬን በድካም ክፉኛ ሰቅዤ
እንደ ጣናው ፃድቅ እንደ አባ አትማረኝ
በሽታዬ እንዳይድን ፥ ፈጣሪን ለመንኩኝ
ከዝሙት የሚያርቅ ህመም ምንኩስና መሆኑን አወቁኝ
.
#ሚካኤል_እንዳለ

@mebacha



tg-me.com/Mebacha/140
Create:
Last Update:

#አትማረኝ 🙏
---------------
#ሚካኤል_እንዳለ
.
ታመው የተነሱ
እግዜርን እረሱ
የሚል ተረት አለ ፥ እሱን ያስታወሰ
ከዕለታት አንድ ቀን ፥ በኔ ላይ ደረሰ
፡፡፡፡
ለ'ለታት ሰባት ቀን ፥ ህመም ተሸክሜ
ከቤቴ ወሳንሳ ለአንድ ሱባ'ዬ የጎን ተጋድሜ
በሞትና በህይወት
በመሄድ በመምጣት
በሁለት አቅጣጫ ፥ ሥጋዬ ሲገፋ
ከቤት ስላልወጣሁ ፥ ሃጢያት 'ካይኔ ጠፋ
፡፡፡፡
ወትሮም በደካሚ
በሌለበት ቋሚ
በዛ ዝለት ጊዜ ፥ ከጓዳው ተኝቶ
እንደ ባህታዊ ፥ በሩን ደጁን ዘግቶ
ከጊዚያዊ ታዛ ፥ ከዚህ ቅዘት ዓለም
እረፍትን ፍለጋ ፥ በዐቱን ለሚያልም
ገዳም እንደመግባት
ለነፍስ እፎይታዋ ፥ ነው ለካ መታመም !!
፡፡፡፡
ታዲያ ምን ያደርጋል
ተኝቼ አልተኛሁኝ
ቀርቼ አልቀረሁኝ
በሳምንቱ እራስጌ ፥ ከህመሜ ዳንኩኝ
ከደጄ እንደወጣው
በመንገድ ላይ ዳሌ ፥ 'ካለም ተዋወኩኝ
፡፡፡፡፡
ለዚህ ለዚህ ነበር
ከቤት ውስጥ መተኛት መታመም ጥቅሙ
እንደ ጥሩ መናኝ በርን አዘግቶ ይለያል 'ካለሙ
እናም ተመስገን ነው በደዌ ሲመቱ ሲታመሙ ማለት
ጉድጓድ እስካልገቡ እድሳት ነውና ህመም ለሰውነት
፡፡፡፡፡
እኔም ይሄን ይዤ
ሥጋዬን በድካም ክፉኛ ሰቅዤ
እንደ ጣናው ፃድቅ እንደ አባ አትማረኝ
በሽታዬ እንዳይድን ፥ ፈጣሪን ለመንኩኝ
ከዝሙት የሚያርቅ ህመም ምንኩስና መሆኑን አወቁኝ
.
#ሚካኤል_እንዳለ

@mebacha

BY መባቻ ©


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Mebacha/140

View MORE
Open in Telegram


መባቻ © Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

መባቻ © from us


Telegram መባቻ ©
FROM USA